Hiber Radio: ”…አገር ቤት ባለው ትግል ዙሪያ ዲያስፖራው ያለውን ሚና መለየት አለበት..” – ሊያደምጡት የሚገባ ከሰብዓዊ መብት ተማጋቹ ያሬድ ሀይለማሪያም ጋር ወቅታዊ ቃለ ምልልስ

<… ከምዕራባውያን ብዙ ሳንጠብቅ ወደራሳችን ማተኮር ትግሉን አጠናክሮ መቀጠል ያስፈልጋል…> <…ምዕራባውያን በአገር ቤት የሚፈጸመውን ግፍ ሳያውቁት አይደለም ለእነሱ ሕመሙ የሚሰማቸው በእና ደረጃ አይደለም..ወሳኙ የሕዝቡ ትግል ተጠናክሮ መቀጠል ነው…> <…የሕዝቡ ትግል …

Read More