Hiber Radio: ጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው በፈጠራ ለቀረበበት የሽብር ክስ ላቀረበው መቃወሚያ ዐቃቤ ሕግ መልስ ሰጠ

ከሽብር ቡድን አመራሮች ጋር በፌስቡክና በስልክ ግንኙነት በመፍጠር መረጃዎችን አስተላልፏል በሚል የፈጠራ የሽብር ክስ የቀረበበት የነገረ ኢትዮጵያ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው ሰኔ 1/2008 ዓ.ም ላቀረበው የክስ መቃወሚያ አቃቤ …

Read More