Hiber Radio: በላስቬጋስ ለኢትዮጵያውያን መብት እቆማለሁ በሚል በአሜሪካ ምርጫ የሚወዳደረው አሌክሳንደር አሰፋን ተዋወቁት- በዲሞክራቲክ ፓርቲው ጽ/ቤት ስለጠራው ስብሰባ ይናገራል

አቶ አሌክሳንደር አሰፋ በቬጋስ ነዋሪና ማህበረሰባችን በግዛቱ ፖለቲካዊ ተሳትፎውን በማሳደግ ተሰሚነት ማግኘት አለበት ብሎ መንቀሳቀስ ጀምሯል። በከተማዋ በተለይ በሰፊው የትራንስፖርትና የሆቴል ኢንዱስትሪ ውስጥ በብዛት ለሚሰሩ ወገኖቼ ድምጻቸው እንዲሰማ እሰራለሁ ብሎ …

Read More