Hiber Radio: ኢትዮጵያ የአሰብ እና የ ምጽዋ ወደብን ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ማጓጓዣ እንድትጠቀም ጥሪ ቀረበላት፣ ዶ/ር መረራ ጉዲና ኢህአዴግ የቃላት ጨዋታውን ትቶ በኦሮሚያ የሕዝቡን ሰላማዊ ጥያቄ ተከትሎ የገደሉትን ለፍርድ እንዲያቀርብ የታሰሩትን እንዲፈታ ጠየቁ፣ተቃዋሚዎች ተባብረው መቆም ያለባቸው ወሳኝ ወቅት መሆኑን ገለጹ፣በኦሮሚያ ተቃውሞው ቀጥሏል፣ በመላው ዓለም በሚደረጉ ሰልፎች የአገዛዙ አፈና ላይ ጠንካራ ተቃውሞ ቀረበ፣በኢትዮጵያ ውስጥ በእስር ላይ የሚማቅቀው “የሙስሊሞች ጉዳይ” መጽሄት አዘጋጅ የእስራት ቅጣት ተበየነበት፣በመርካቶ በርካታ ሱቆች ሕገ ወጥ ሞባይልና ዕቃ አስገብታችሁዋል በሚል በዘመቻ ታሸጉ፣በኦጋዴን ውስጥ በኢሕአዲግ፣ በቻይና እና በጅቡቲ መካከል የተፈረመው ግዙፍ የነዳጅ ፕሮጀክት ከአካባቢው ተቆርቋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ ገጠመው፣መንግስታቱ ከኦጋዴን ላይ እጃቸውን እንዲያነሱ ተጠይቋል እና ቃለ መጠይቅ ከዶ/ር መረራ ጉዲና፣ከአክቲቪስት ሙሉነህ ዮሐንስና ኦባንግ ሜቶ ጋር፣በአፍሪካዎ የሰብኣዊ ፍርድ ቤት መንግስት ላይ 150 ሺህ ዶላር እንዲቀጣ ስላስፈረደችው ተበዳይ ኢትዮጵያዊቷ ወይንሸት ዘበነ ልዩ ጥንቅርና ሌሎችም

የህብር ሬዲዮ መጋቢት 4 ቀን 2008 ፕሮግራም <…አሁን መንግስት የያዘው የሰራውን ሰርቶ መልሶ ስህተቱ ይሻሻላል የሚል በተለይ ፕሬዝዳንት ኦባማ መጥተው ከሄዱ በሁዋላ የያዙት ፈሊጥ ነው። አሁን እግዜርም ቢመጣ ሕዝቡ ኢህአዴግን …

Read More