Hiber Radio: ሲፒጄ የጋዜጠኛ አናኒያ ሶሪን መፈታት አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ሌሎቹም የታሰሩ ጋዜጠኞችና ጦማሪያን ከእስር እንዲፈቱ ጠየቀ

የጋዜጠኛ አናኒያ ሶሪ ከአራት ወራት እስራት በሁዋላ ያለ ምንም አስገዳጅ ቅድመ ሁኔታ ትላንት ከእስር ቤት ተፈቶ መለቀቁን አስመልክቶ ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተከራካሪ ድርጅት ሲ.ፒ.ጄ ባወጣው መግለጫ የአናኒያን መፈታት በጎ …

Read More