Hiber radio: ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ትግሉ አገር ቤት መግባቱንና እሳቸውም ከትግሉ እንደማይርቁ ገለጹ፣ ግንባሩ የኢትዮጵያን ህልውና ከሚቀበሉ ሀይሎች ጋር እንደሚሰራ ተናግረዋል፣በጋምቤላ ክልል በተቀሰቀሰው የጎሳ ግጭት የበርካት ሰዎች ሕይወት እየጠፋ ነው ቤት ንብረት ወድሟል፣ ምዕራባዊያን ዲፕሎማቶች ዜጎቻቸው ወደ ስፍራው እንዳይጓዙ ጥብቅ ማስጠቀቂያ ማስተላለፋቸው ተገለጸ፣ በጋምቤላ የተከሰተው የጎሳ ግጭት ሳይሆን አገዛዙ የሚያካሂደው የዘር ማጥፋት ወንጀል መሆኑ ተገለጸ፣ የሱዳን ከፍተኛ ባለሰልጣናት አወዛጋቢው የኢትዮ- ሱዳን ድንበርን መጎብኘታቸው ታወቀ፣የተመድ ዋና ጸሐፊ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኢትዮጵያንነ ሕዝባን እንዲታደጋት አዲስ አበባ ላይ ጥሪ አቀረቡ የሚሉና ቃለ መጠይቅ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ስለተገኙበት የዲሲ ስብሰባ፣በአገር ቤት ትኩረት ስላላገኘው አሳሳቢ የረሃብ አደጋ፣በጋምቤላ ወቅታዊ የዘር ማጥፋት እርምጃ ለይ እንዲሁም ስለ ዚካ ቫይረስ ወቅታዊ ዘገባ እና ሌሎችም

የህብር ሬዲዮ ጥር 22 ቀን 2008 ፕሮግራም <…የአርበኞች ግንቦት ሰባት ትግል የደረሰበትን ከፍተኛ ደረጃ የሚያሳይ ታልቅ ስብሰባ ነው። ፕ/ር ብርሃኑ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ወታደሮች ኢትዮጵያ ውስጥ ናቸው ትግሉ አገር ቤት …

Read More