የመሐል ሀገር ሰው መልዕክት ለትግራይ ሰው!

ጦማሪ በፍቃዱ ኃይሉ ከቅሊንጦ እስር ቤት ለነገረ ኢትዮጵያ በአማርኛና በትግርኛ የላከው ማስታወሻ ነው። ባለፈው ሳምንት በሌላ ማስታወሻው የኦሮሞ ሕዝብ ከኢትዮጵያዊነቱ ለመገንጠል የሚደረገውን ያልተሳካ ጥረት ጠቅሶ የሚያዋጣው ተባብረን ጭቆናን መታገል ነው …

Read More