Hiber Radio: መንግስትን ፈርቶ ሕዝብን ከሚያስፈራራ “የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን” ይሰውረን! ጦማሪና መምህር ስዩም ተሾመ

 የአምቦ ዩኚቨርስቲ የወሊሶ ካምፓስ መምህር የሆነው ጦማሪው ስዩም ተሾመ ድንገት ተወስዶ ለወራት በማሰቃያ ካምፕ፡የጅምላ ቅጣት ከተፈጸመባቸው ዜጎች አንዱ ነው። ስዩምና ጥቂት እሱን መሰሎች ሀሳባቸውን በነጸነት ስለገለጹ፣ የቀሩትም በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ …

Read More