ይፈቱ ተብሎ ያልተፈቱት የፖለቲካ እስረኞች ቁጥር እጨመረ ነው

በፖለቲካ ውሳኔ በፈጠራ የሽብር ወንጀል፣ከሽብርተኛ ድርጅት ጋር በማበር በሀሰት የተከሰሱት እና በፍርድ ቤት ውሳኔ ነጻ የተባሉት እነ ሀብታሙ አያሌው ዛሬም ድረስ ያልተፈቱ ሲሆን በዛሬው እለት ሕጋዊው የመኢአድ ፕሬዝዳንት አቶ ማሙሸት …

Read More