Hiber Radio : በደቡብ ክልል በኑሮ ውድነቱ ሳቢያ ለአባይ ቦንድ አንከፍልም ሲሉ ተቃውሞ ካሰሙ መምህራን መካከል አስራ አምስቱ ታሰሩ፣በተቃውሞው ሳቢያ ሁለት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል፣ አቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ የኤርትራዊያን ስደት እንዲገታ ከተፈለገ የአስመራ መንግስት መወገድ አለበት ማለታቸው ቁጣ ቀሰቀሰ፣በተመድ የኤርትራ አመባሳደር ግርማ አሰመሮም <<የራሷ አሮባት>> ሲሉ የአቶ ሀይለማሪአምን ንግግር ማታታላቸው፣ በጎንደር ልዩ ልዩ አካባቢዎች ከአከላለል ጋር በተነሳ ግጭት የገበሬ ጦር ከአገዛዙ ሰራዊት ጋር ውጊያ መግጠሙ፣ሳውዲ አረቢያ የኢትዮጵያ ታጣቂ ተቃዋሚዎችን እየረዳች መሆኗ ተዘገበ፣ በኢትዮጵያ ውስጥ የታሰሩት የአለም ባንክ አሰተርጓሚ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ተጠየቀ ፣ስደተኛው ሲኖዶስ በአገር ቤት ያለው አገዛዝ ተቃዋሚዎችን <<አሸባሪ>> የሀይማኖት አባቶችንና ሰባኪያንን <<ተሃድሶ>> የሚል ስም እየለጠፈ የሚያደርገውን ውንጀላ አወገዘ፣ ዘጠኝ ተጨማሪ ጳጳሳት ሊሾም ነው ፣በመምህር ግርማ ዙሪያ ወቅታዊ ዘገባ፣የአርበኞች ግንቦት ሰባት የፊኒክስ- አሪዞና ስብሰባና ሌሎችም

የህብር ሬዲዮ  ጥቅምት 28 ቀን 2008 ፕሮግራም <…የአቶ ሀይለማርያም ንግግር ከልብ ለውጥ ለማምጣት ነው ወይስ ዲስኩር ብቻ የሚለውን መመርመር ያሻል።ከልብ ለማድረግ የመፈለግ ምስል ሰጥቶ ለሰው፣ ሰው ያንን ይዞ ተስፋ እያደረገ …

Read More