Hiber Radio: በኦሮሚያ ክልል ባለስልጣናት ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉ፣ጎሳ ተኮሩ ፌደራሊዝም ታላቅ ፈተና እና እየፈረሰ ያለው ኢህአዴግ፣የቬጋሱ ጥቃት አድራሽ የጻፈው ማስታወሻ ይፋ መሆን፣ተጨማሪ ወታደር ወደ ጎንደር፣የጥሩነሽ ዲባባ የማራቶን ድል መቀዳጀት ፣የአባዱላ ጉዳይ ሌሎችም ዜናዎች አሉን

የህብር ሬዲዮ  መስከረም 28 ቀን 2010  ፕሮግራም <…በሱማሌ ልዩ ሐይል በኦሮሚያ የተነሳውን ሕዝባዊ ተቃውሞ ለማዳከምና ሕዝቡ በጊዜያዊ ችግር ተይዞ ዋናውን ጥያቄ ይረሳል ብለው በንጹሃን ላይ የወሰዱት ጭፍጨፋ አገሪቱን ጭምር ወደ …

Read More