Hiber Radio: በካሊፎርኒያ የባልናሚስቱ አሸባሪዎች ጥቃት እና አሳዛኙ ድርጊት አስከተለው አደጋ ሲቃኝ

በአሜሪካው የካሊፎርኒያ ግዛት ሰሞኑን ሁለት ባልና ሚስት አሸባሪዎችበወሰዱት እርምጃ አንድ ሐበሻን ጨምሮ የ14 ሰዎች ሕይወት ጠፍቷል። እርምጃውን የወሰዱት አሸባሪዎች ማንነት እና አሳዛኙ ድርጊት ሂደትን በስፋት ዳሰነዋል (ልዩ ጥንቅር)

የህብር ሬዲዮን ዘገባ ህብር ሬዲዮን ከድህረ ገጻችን በተጨማሪ በስልክ ለማዳመጥ 712 -432-8451 መደወል ብቻ በቂ ነው። በእንግሊዝ ለምትኖሩ በ01405770140 እና በአውስትራሊያ 0280725172 በስልክ ማዳመጥ ይቻላል። ዘወትር በድህረ ገጻችን ወይም ከgoogel store Hiber radio አፕሊኬሽንን ዳውን ሎድ በማድረግና  ከዘሐበሻም ማዳመጥ ይቻላል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *