Hiber Radio:ብአዴን ዛሬም የአማራን ሕዝብ ለማጥቂያ እየሰራ መሆኑን የደህነቱ ሰው አጋለጡ፣አነጋጋሪው የእነ አቶ ሌንጮ አገር ቤት የመሔድ ውሳኔ ላይ ማብራሪያ ሰጡን፣አገራዊ ንቅናቄው አልተጠራም፣በውጭ ካለው ሲኖዶስ አባ በርናባስ ለዶ/ር አብይ አህመድ ጊዜ ይሰጣቸው አሉ፣እስረኞች ታፍነው የደረሱበት አልታወቀም፣የጦር መሳሪያ የማስፈታት ዘመቻ ሊጀመር ነው፣ የወሎ ፖሊሶች ከሕወሃት ደህነት መ/ቤት ማስጠንቀቂያ ደረሳቸው፣ትውልደ ኢትዮጵያኖች በጉዞ ላይ ያጧቸውን እስራኤል ውስጥ ዘከሩ እና ሌሎችም

የህብር ሬዲዮ ግንቦት 5 ቀን 2010  ፕሮግራም

ቤንሻንጉልን የሚመራው ሕወሃት ነው። የወርቁን ሀብት ሆነ ለም መሬቱን በሙሉ የተቆጣጠሩት እነሱ ናቸው ሌላው በርታው ጭምር የእነሱ ዘበኛ ነው። የብሄር ጥቃቱም ሆነ ማፈናቀሉ ላይ…የቀድሞው የደህነት ሹም አቶ ኤአሌው መንገሳ አምስት ዓመት ስላገለገሉበት ክልል ያለውን እውነታ ስለ ብአዴን በስፋት አብራርተዋል(ክፍል አንድን ያድምጡት)

ኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ቃል አቀባይ ዶ/ር በያን አሶባ ስለ ኢትዮጵያ ጉዟቸው በዝርዝር ተጠይቀዋል(ያድምጡት)

ትውልደ ኢትዮጵያዊው ለኔቫዳ ኮንግረስ  የዴሞክራቲክ ፓርቲ ተወዳዳሪ ስለ ወቅታዊው የምርጫ ዘመቻው እና ተያያዥ ጉዳዮች ማብራሪያ ሰጥቷል ያድምጡት

ጠ/ሚ/ር አብይ አህመድ ተስፋ የሰጧቸው በርካታ ወጣት ኢትዮጵያዊያን ወደ ጦርነቷ አገር የመን በገፍ የመሰደዳቸው ጉዳይ ሲዳሰስ(ልዩ ዘገባ)

እና ሌሎችም

ዜናዎቻችን

ብአዴን ዛሬም የአማራን ሕዝብ ለማጥቂያ እየሰራ መሆኑን የደህነቱ ሰው አጋለጡ

አነጋጋሪው የእነ አቶ ሌንጮ አገር ቤት የመሔድ ውሳኔ ላይ ማብራሪያ ሰጡን

በውጭ ካለው ሲኖዶስ አባ በርናባስ ለዶ/ር አብይ አህመድ ጊዜ ይሰጣቸው አሉ

የኢሕአዲግ መንግስት የጦር መሳሪያ የማስፈታት ዘመቻ ሊጀምር ነው

የደህነቱ ስውር ገዳዮች መካከል አንዱን የያዙ የወሎ ፖሊሶች ፍቱ የሚል ማስጠንቀቂያ ደረሳቸው

ትውልደ ኢትዮጵያኖች በጉዞ ላይ ያጧቸው ወገኖቻቸውን እስራኤል ውስጥ ዘከሩ

አሜሪካ ኢምባሲዋን ከቴላቪቭ ወደ እየሩሳሌም አዛወረች

የቀድሞው ብሄራዊ መዝሙር ደራሲ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

ሌሎችም ዜናዎች አሉን

Hiber radio Las Vegas ይህ ህብር ሬድዮ _የወቅታዊ መረጃ ምንጭ ነው። ህብር ሬድዮ በአቤኔዘር ኮሙኒኬሽን ሴንተር እየተዘጋጀ  ከላስ ቬጋስ ከተማ፣ ዘወትር ዕሁድ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 630 ሰዓት እስከሰዓት በህብር ሬዲዮ ድህረ ገጽ ወይም በቀጥታ በስልክ ለማዳመጥ  5639993994 ወይም 563999-3988 1641-793-8229 ወይም 1641-715-8596  በመረጡት ቁጥር መደወል ብቻ በቂ ነው በእንግሊዝ ለምትኖሩ 01405770140 በስልክ ማዳመጥ ይቻላል። ዘወትር በድህረ ገጻችን፣ googel app store Hiber Radio ወደ ስልክዎ በመጫን ካልሆነም በዘሐበሻ እንዲሁም በተጠቀሱት ስልኮች ማዳመጥ ይቻላል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *