Hiber Radio: የፖለቲካው ፍጥጫና የለውጡ የመቀልብሰ ስጋት ማየል፣ የተጠናከረው የአዲስ አበባ አፈሳ፣ግብጽ ከፍተኛ ወታደራዊ ባለስልጣናቷን ወደ አ/አ ሊምጡ ነው፣ከኢህአደግ ጉባዔ በፊት የተጨማሪ ግጭት ሰጋት፣ኮ/ል መንግስቱ ስለ መፈንቅለ መንግስት፣መምህር ግርማና ሌሎችም አሉን

የሕብር ሬዲዮ መስከረም 13 ቀን 2011  ፕሮግራም

የመብት ተከራካሪዎች በወቅታዊ የአገሪቱ አጣበቂኝ ሁኔታ ላይ የሰጡት ማበራሪያ(ያድምጡት)

በኤርትራ በምርኮ ላይ የሚገኙ የቀድሞ ሰራዊት አባላትና መኮንኖች መጨረሻ አለመታወቁን ማህበራቸው ለዶ/ር አብይ አስተዳደር ያቀረበውን ጥያቀ አስመልክቶ ከቀድሞ የአገር መከላከያና የፖሊስ ሰራዊት ማህበር ም/ል ፕሬዝዳንት ጋር የተደረግ ቃል መጠይቅ

በአዲስ አበባ ዙሪያ በቡራዩ እና በለሎችም አካባቢዎች የተፈጸመው ግድያና ማፈናቀል ላይ የተለያዩ ወገኖች ሰጋትን የዳሰሰ ዓለም አቀፍ ዘገባ (ልዩ ጥንቅር )

ሌሎችም

ዜናዎቻችን

የፖለቲካው ፍጥጫና የለውጡ የመቀልብሰ ስጋት ማየል

የተጠናከረው የአዲስ አበባ አፈሳ

ግብጽ ከፍተኛ ወታደራዊ ባለስልጣናቷን ሰሞኑን ወደ አ/አ ልትልክ ነው

ከኢህአደግ የአዋሳ ጉባዔ በፊት የተጨማሪ ግጭት ሰጋት

የመፈንቀለ መንግስት ውንጀላና የግንቦት ሰባት ከፍተኛ ባልስልጣን ማሳሰቢያ

በርካታ የቡራዩ ተፈናቃዮች ከአ/አ መጠለያዎች በሀይል መባረራቸውን ገለጹ

ኮ/ል መንግስቱ ኃ/ማሪያም በዙምባቤ ውስጥ የመፈንቅለ መንግስት ከተደረገ ምን እርምጃ መወሰድ አንዳለበት እየመከሩ ናቸው ተባለ

የመምህር ግርማ ወንድሙ እገዳ በከፊል መነሳት

እና ሌሎችም ዜናዎች አሉን

Hiber radio Las Vegas ይህ ህብር ሬድዮ _የወቅታዊ መረጃ ምንጭ ነው። ህብር ሬድዮ በአቤኔዘር ኮሙኒኬሽን ሴንተር እየተዘጋጀ  ከላስ ቬጋስ ከተማ፣ ዘወትር ዕሁድ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 630 ሰዓት እስከሰዓት በህብር ሬዲዮ ድህረ ገጽ ወይም በቀጥታ በስልክ ለማዳመጥ  5639993994 ወይም 563999-3988 1641-793-8229 ወይም 1641-715-8596  በመረጡት ቁጥር መደወል ብቻ በቂ ነው በእንግሊዝ ለምትኖሩ 01405770140 በስልክ ማዳመጥ ይቻላል። ዘወትር በድህረ ገጻችን፣ googel app store Hiber Radio ወደ ስልክዎ በመጫን ካልሆነም በዘሐበሻ እንዲሁም በተጠቀሱት ስልኮች ማዳመጥ ይቻላል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *