Hiber Radio:የጃዋር ማስፈራሪያን ተከትሎ የአዲስ አበባ የውሃ ፕሮጀክት መታገዱ ጥያቄ ማስነሳቱ፣ ለሰላማዊ ሰልፍ ፍቃድ የጠየቁ ዶክተር መታሰር፣ በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የአዲስ አበባን ባለ አደራን በዲፕሎማሲ ጭምር እንደሚደግፉ ገለጹ፣ በሎሳንጀለስ ከተማ የሚገኙ ምዕመናን ለጌዶ ተፈናቃዬች የገንዘብ ልገሳ አደረጉ ፣ የአዲሱ አረጋ የቡርቃን ዝምታ መጽሐፍ የአማራና የኦሮሞ ሕዝብን ለማጋጭት በጀት ተመድቦ ከተሰሩት ስራዎች አንዱ መሆኑን መግለጻቸው ድጋፍና ተቃውሞ አስከተለ ፣የኤርሚያስ አመልጋ ከእስር ቤት መጽሐፍ መጻፍ እና ሌሎችም ዜናዎች አሉ

የሕብር ሬዲዮ ሚያዚያ 13 ቀን 2011 ዓ.ም. ፕሮግራም

የማህበራዊ አክቲቪስቱ የጥላቻ ንግግር አስመልክቶ ስጋቱን እና የኦሮሞ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከስልጣን እነ ዶ/ር አብይን አስተዳደር ሊያነሱ መሆኑን ጨምሮ የተለያያዩ ጉዳዮችን አንስተን ተወያይተናል (ያድምጡት)

የጠ/ሚ/ር አብይ አህመድ አስተዳደር  በምጽዋ ወደብ ላይ የባህር ሐይል ቤዝ ሊቆረቁር ነው መባሉ ያስነሳው ሰሞነኛ  ተቃውሞ ና ድጋፍ ሲዳሰስ (ልዩ ጥንቅር)

ኢትዮጵያን በብሄር ለመከፋፈል የሚፈልጉ አገሪቱን ለማፈርሰ የሚፈልጉ ጠላቶቻቸን ያቀዱትን እያስፈጸሙ መሆናቸውን ሊያውቁ ይገባል ሲሉ ሜ.ጀ/ል መርዳሳ ሌሊሳ ስለ ካራማራ ድል እና ተያያዥ ጉዳዮች በስፋት ለህብር ሬዲዮ በቬጋስ ከሰጡት ቃለ መጠይቅ (ክፍል ሁለትን ያድምጡት)

ዜናዎቻች

የጃዋር ማስፈራሪያን ተከትሎ የአዲስ አበባ የውሃ ፕሮጀክት መታገዱ

በአዲስ አበባ ለሰላማዊ ሰልፍ ፍቃድ የጠየቁ ዶክተር መታሰር

በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የአዲስ አበባን ባለ አደራ በዲፕሎማሲ ጭምር እንደሚደግፉ ገለጹ

በሎሳንጀለስ ከተማ የሚገኙ ምእመናኖች ለጌዶ ተፈናቃዬች የገንዘብ ልገሳ አደረጉ

ጌዶ ላይ ህጻናቶች እየሞቱ መሆናቸውን የረድኤት ድርጅቶች አስታወቁ

የአዲሱ አረጋ የቡርቃን ዝምታ መጽሐፍ የአማራና የኦሮሞ ሕዝብን ለማጋጭት በጀት ተመድቦ ከተሰሩት ስራዎች አንዱ መሆኑን መግለጻቸው ድጋፍና ተቃውሞ አስከተለ

በተጭበረበረ ሰነድ ባንክ ሕግ ተላልፎ የሸጠው የላንጋኖ በቀለ ሞላ ሆቴል ሰሞኑን መዘጋቱ  

አቶ ኤርሚያስ  አማልጋ ከእስር ቤት  መጽሐፍ ለገበያ አቀረቡ

እና ሌሎችም ዜናዎች አሉን

Hiber radio Las Vegas ይህ ህብር ሬድዮ _የወቅታዊ መረጃ ምንጭ ነው። ህብር ሬድዮ በአቤኔዘር ኮሙኒኬሽን ሴንተር እየተዘጋጀ  ከላስ ቬጋስ ከተማ፣ ዘወትር ዕሁድ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 6፤30 ሰዓት እስከ 8  ሰዓት በህብር ሬዲዮ ድህረ ገጽ ወይም በቀጥታ በስልክ ለማዳመጥ  5639993994 ወይም 563999-3988 ፣ 1641-793-8229 ወይም 1641-715-8596  በመረጡት ቁጥር መደወል ብቻ በቂ ነው ። በእንግሊዝ ለምትኖሩ በ01405770140 በስልክ ማዳመጥ ይቻላል። ዘወትር በድህረ ገጻችን፣ ከ googel app store Hiber Radio ወደ ስልክዎ በመጫን ካልሆነም በዘሐበሻ እንዲሁም በተጠቀሱት ስልኮች ማዳመጥ ይቻላል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *