Hiber Radio:ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ ነች ሲል ዓለም አቀፍ ተቋም አስጠነቀቀ፣ ዶ/ር አብይ እና ሕወሓት እጅና ጓንት ሆነው እየሰሩ ነው ተባለ፣ ኦብነግ  የመገንጠል አቋሙን እንዳልቀየረ  አስታወቀ ፣ የሀይማኖት አባቶች የቤተ ክርስቲያን ውድመት እንዲቆም አስጠነቀቁ ፣ ኮ/ል መንግስቱ ኃ/ማርያም   ለከሃዲዎች እና ለሰላዮች  ትእግስት  የሌላቸው መሪ ተባሉ፣ አዲስ አበባ አጣብቂን ውስጥ መውደቁዋ ተገለጸ ሌሎችም ዜናዎች አሉን

የሕብር ሬዲዮ ነሐሴ 5 ቀን 2011 ዓ.ም. ፕሮግራም

በትግራይ አዲስ የለውጥ ተስፋ አለ ወይስ ወሬ ነው? ጠቅላይ ሚኒስትሩ እውን ከሕወሓተ የተለየ አጀንዳ ነው የሚያራምዱት? የኤርትራስ ወታደራዊ ዝግጅት ለማን ነው ? በጉዳዩ ላየ የተደረገ ሰፋ ያለ ውይይት ? (ያደምጡት)

በሽብር የተጠረጠረው  ጋዜጠኛ ምሥጋናው እህት ጋር የተደረገ አጭር ቆይታ

መቋጫ ያልተገኘለት የወጣት ኢትዮጵያኖች ወደ ሞት ጉዞ (ልዩ ዝግጅት)

ሌሎችም

ዜናዎቻችን

ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ እንደምትገኝ በዓለም አቀፍ ተቋም አስጠነቀቀ

ዶ/ር አብይ እና ሕወሓት እጅና ጓንት ሆነው እየሰሩ መሆናቸው ተገለጸ

ኦብነግ  የመገንጠል አቋሙን እንዳልቀየረ  አስታወቀ

የሀይማኖት አባቶች የቤተ ክርስቲያን ውድመት እንዲቆም አስጠነቀቁ

ኮ/ል መንግስቱ ኃ/ማርያም   ለከሃዲዎች እና ለሰላዬች  ትእግስት  የሌላቸው መሪ ተባሉ

በሽብር የተጠረጠረው የኢትዮጲስ ጋዜጠኛ ቤተሰብ ክሱ አስደንግጦናል አሉ

አዲስ አበባ አጣብቂን ውስጥ መውደቁዋ ተገለጸ

ሌሎችም ዜናዎች አሉን

Hiber radio Las Vegas ይህ ህብር ሬድዮ _የወቅታዊ መረጃ ምንጭ ነው። ህብር ሬድዮ በአቤኔዘር ኮሙኒኬሽን ሴንተር እየተዘጋጀ ከላስ ቬጋስ ከተማ፣ ዘወትር ዕሁድ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 6፤30 ሰዓት እስከ 8 ሰዓት በህብር ሬዲዮ ድህረ ገጽ ወይም በቀጥታ በስልክ ለማዳመጥ 5639993994 ወይም 563999-3988 ፣ 1641-793-8229 ወይም 1641-715-8596 በመረጡት ቁጥር መደወል ብቻ በቂ ነው ። በእንግሊዝ ለምትኖሩ በ01405770140 በስልክ ማዳመጥ ይቻላል። ዘወትር በድህረ ገጻችን፣ ከ googel app store Hiber Radio ወደ ስልክዎ በመጫን ካልሆነም በዘሐበሻ እንዲሁም በተጠቀሱት ስልኮች ማዳመጥ ይቻላል

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *