Hiber Radio: ጦርነትን የሸሹ የመኖች ወደ ጅቡቲ ሲኮበልሉ ፣10 ሺህ ኢትዮጵያኖች ወደ የመን ይጎርፋሉ-“ታጣቂዎች አራት ኢትዮጵያዊያኖችን ገንዘብ አምጡ ብለው አይኔ እያየ ገድለዋቸዋል” የሰደተኛው ትውስታ

 በታምሩ ገዳ በሰውዲ አረቢያ መራሹ ጦር የአየር ላይ ድብደባ እና በአርሰ በርስ ጦረነት እየፈራረሰች ያለቸው ጎረቤት የመን ዜጎቿ ነፍሳቸውን ለመታደግ ሲሉ ወደ ጅቡቱ ሲሰደዱ በተቃራኒው ብዛት ያላቸው ኢትዮጵያዊያኖች በአገራቸው እየደረሰባቸው …

Read More

Hiber Radio: ኮፊ አናን ባህር ዳር ላይ ስልጣን ሙጥኝ ያሉ የአፍሪካ አምባገነኖችን ወቀሱ የታምሩ ገዳ (ልዩ ዘገባ)

      ህብር ሬድዮን በህብር ሬዲዮ ድህረ ገጽ ወይም በቀጥታ በስልክ ለማዳመጥ 712 -432-8451 መደወል ብቻ በቂ ነው በእንግሊዝ ለምትኖሩ በ01405770140 በስልክ ማዳመጥ ይቻላል። ዘወትር በድህረ ገጻችን፣ ከ googel …

Read More

Hiber Radio: በካናዳ አልበርት ግዛት ፎርት መክመሪ ከተማን በከፍተኛ ደረጃ የተከሰተውን የሰደድ እሳት አደጋና በዚያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን አስመልቶ ቃለ መጠይቅ

    ህብር ሬድዮን በህብር ሬዲዮ ድህረ ገጽ ወይም በቀጥታ በስልክ ለማዳመጥ 712 -432-8451 መደወል ብቻ በቂ ነው በእንግሊዝ ለምትኖሩ በ01405770140 በስልክ ማዳመጥ ይቻላል። ዘወትር በድህረ ገጻችን፣ ከ googel app …

Read More

Hiber Radio: የቀለም ቀንድ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ በደረሰበት ጫና ከአገር ተሰደደ ፣ በአገር ቤት በጋዜጣው ስራ አስኪያጅ ላይ ፖሊሶች የግድያ ዛቻ አድርሰውበታል

( ህብር ሬዲዮ-ላስ ቬጋስ )በአገር ቤት የሚታተመው የቀለም ቀንድ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ሙሉቀን ተስፋው በሚደርስበት ተደጋጋሚ ጫና ባለፈው ሳምንት ከአገር ወጥቶ የተሰደደ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በስዊድን ጥገኝነት መጠየቁ ታውቋል። ጋዜጠኛ …

Read More

Hiber Radio : ደቡብ ሱዳን ለከበባ ገባሁ ያለው የኢትዮጵያ ጦር በግዛቴ ውስጥ የለም አለች ፣የቀለም ቀንድ ጋዜጣ ስራ አስኪያጅ የጸጥታ ሀይሎች ሊገድሉት መዛታቸውንና ክትትል እየተደረገበት መሆኑን ገለጸ፣ ኦብነግ ኢትዮጵያ እየታመሰች ነው ይላል የሚሉና ሌሎችም ዜናዎች ልዩ ልዩ ወቅታዊ ዝግጅቶች በፕሮግራሙ ተካቷል አድምጡት

የህብር ሬዲዮ ሚያዚያ 30 ቀን 2008 ፕሮግራም               እንኳን ለእናቶች ቀን አደረሳቹ! አራት ለኦሮሞ ሕዝብ ነጻነት የሚታገሉ ተቃዋሚ ድርጅቶች በቅርቡ በሚኒሶታ ላይ ባደረጉት ስምምነት በጋራ ለመታገል ወስነዋል። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር፣ …

Read More

Hiber Radio: ኦቲዝም እና ልጆቻችን (ቃለ መጠይቅ ከሕክምና ባለሙያ ፣ከወላጅና ከስነ ልቦና ባለሙያ ጋር)

  ኦቲዝም ምንድነው ከሚለው ጀምሮ የተለያዩ ጥያቄዎችን በማንሳት ተወያይተናል። ያሳለፍነው ወር የኦቲዝም መታሰቢያ በመሆኑ በመላው ዓለም በልዩ ልዩ መልኩ ቀኑ ታስቦ ሰዎች የተሳለ ግንዛቤ እንዲያገኙ ጥረት ይደረጋል። ህብር ሬዲዮም ላለፉት …

Read More

Hiber Radio: ድሮ እና ዘንድሮ በ ጀግኖቹ አርበኞቻቸን የኑሮ እይታ ሲነጻጸሩ

በታምሩ ገዳ በንጉሱ ዘመን ፦”የኢትዮጵያ አርበኞች ሰለማነነታቸው አስመስክረው የከተማ ቦታ እና የእርሻ መሬት ይሰጣቸው ነበር።” በደርግ ዘመን፦” ጀግኖቹ አርበኞች እርቃናቸውን ቀሩ፣የጀግነነት ኒሻናቸውን በእየ መስጊዱ እና በእየ ቤተክርሲቲያኑ ደጃፍ እያነጠፉ ይለምኑ …

Read More

Hiber Radio : ኢትዮጵያዊያንን በግፍ የገደለው አይሲስ ሶማሊያ ውስጥ አየተንቀሳቀሰ መሆኑ ይፋ ሆነ፣“የኢትዮጵያ ሙስሊሞችን ማንም ሊያስተምራቸ በጭራሽ አይችልም”ሻለቃ ዳዊት ወ/ጊዮርጊስ

በታምሩ ገዳ የዛሬ አንድ አመት በሊቢያ በርሃ እና የባህር ዳርቻው ላይ 30 የሚጠጉ ኢትዮጵያዊያን ወንድሞቻቸንን የኢ/ኦ /ተ/ ቤ/ክ እምነታቸውን እንዲ ቀየሩ አሊያም ሞት እንደሚ ጠብቃቸው ዛቻ ቢደርባሳቸውም “ ሃይማኖታችንን በጭራሽ …

Read More

Hiber Radio: ዶናል ትራምፕ በጸረ ሙስሊሞች እና በጸረ ስደተኞች አቋማቸው ይገፉበት ይሆን? በታምሩ ጋዳ (ልዩ ዘገባ)

  ህብር ሬድዮን በህብር ሬዲዮ ድህረ ገጽ ወይም በቀጥታ በስልክ ለማዳመጥ 712 -432-8451 መደወል ብቻ በቂ ነው በእንግሊዝ ለምትኖሩ በ01405770140 በስልክ ማዳመጥ ይቻላል። ዘወትር በድህረ ገጻችን፣ ከ googel app store …

Read More