Hiber Radio: ‹‹ስለ እኔ አታልቅሱ!››፣የሚፈግ እሳት፤ የማይጠፋ ፋና! አርበኛ ሰማዕት ጎቤ መልኬ (ከ1958 – 2009 ዓ/ም -በጋዜጠኛ ሙሉቀን ተስፋው

‹‹ስለ እኔ አታልቅሱ!›› ፣የሚፈግ እሳት፤ የማይጠፋ ፋና! አርበኛ ሰማዕት ጎቤ መልኬ (ከ1958 – 2009 ዓ/ም) በጋዜጠኛ ሙሉቀን ተስፋው ምን ብየ እንደምጀምር አላውቅም፤ ግን እኛ ‹‹ዋዋ›› እያልን ለምንጠራው አባታችን ቤተሰቦቹ ደግሞ …

Read More

Hiber Radio: የአድዋን ድል ማጥላላት ለምን ተፈለገ? ሊደመጥ የሚገባው ልዩ ቃለ-መጠይቅ ከአክቲቪስት አቻምየለህ ታምሩና ከዶ/ር ተሾመ ሞገሴ ጋር

<አድዋን የሚያጥላሉት ብቅ ብቅ ያሉት እውነተኞቹ የታሪክ ምሁራን ዝምታን መርጠው የፈጠራውን የፖለቲካ ታሪክ ማጋለጥ ስላልቻሉ ነው> < ሻዕቢያና መሰሎቹ አድዋን የሚያጥላሉት የራሳቸውን አገር ለመመስረት ድሉ የፈጠረው ስሜትና አንድነት እንቅፋት ይሆንብናል …

Read More

Hiber Radio: < ስርዓቱ ዘጠና ከመቶ ወድቋል ይሄ ክስ የሚያሳየው ዛሬም በሰሩት ወንጀል ፈርተው እውነት የሚናገሩትን ሁሉ አስረው ለመጨረስ ነው ደካማነታቸውን ታያለህ...> አቶ ነጌሳ ኦዶ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ዓለም አቀፍ ቡድን ሰብሳቢ (ያድምጡት)

<…የእነዶ/ር መረራም ሆነ የበቀለ ገርባ ፣የጋዜጠኞቹ  የእነ እስክንድር ነጋ፣የተመሰገን ደሳለኝ እነ ኦልባና እና ሌሎችም ዛሬ በየእስር ቤቱ እየታሰሩ የሚገኙት ሁሉ ወንጀላቸው የሕዝቡን እውነት ያለውን ሙስናና የተበላሸ ስርዓት መቃወማቸው ነው። የሰሞኑም …

Read More

Hiber Radio: በካናዳ ጥገኝነት ለመጠየቅ ከአሜሪካ በስጋት ድንበር አቋርጠው ለሚሄዱም ሆነ ለሌሎች ስደተኞች የአገሪቱ ሕግ ምን ይላል? ጠበቃ ተክለሚካኤል አበበ ስለ ሁኔታው ያብራራል (ያድምጡት)

<…በአሜሪካ ሲኖሩ የነበሩና ወደ ካናዳ ድንበር አቋርጠው የገቡትም ሆነ የሚገቡ ሊያውቋቸው የሚገቡ መሰረታዊ ጉዳዮች አሉ የካናዳ ሕግ ከሌላ አገር በቀጥታ የሚመጡት ላይና ከአሜሪካ ከሚገቡት ላይ የተለያየ ነው። ካናዳ ለስደተኛ ብዙ …

Read More