Hiber Radio: በቬጋስ የተፈጸመውን ግድያ አስመልክቶ ፖሊስ የጀመረውን ምርመራ አለማጠናቀቁን ገለጸ ፣ተጨማሪ መረጃዎች ወጥተዋል

በቬጋስ ባለፈው ዕሁድ ምሽት ለሀገረሰብ የሙዚቃ ኮንሰርት በተሰባሰቡ ከ22 ሺህ በላይ እድምተኞች ላይ የ64 ኣመቱ የኔቫዳ ሜስኪት ነዋሪ የሆነው ስቴቨን ፓዶክ  ከነበረበት የማንዳላቤ ሆቴል 32ኛ ፎቅ የሆቴል ክፍል በከፈተው አውቶማቲክ …

Read More