ምነው አሌክስ አብርሃም(ጌታቸው ይመር) ብዕርህ አቅሉን አጣ?

በማህበራዊ ሚዲያው በአገር ቤት ስመ ገናና እየሆኑ ከመጡት ጸሐፍት መካከል አሌክስ አብርሃም(ጌታቸው ይመር) ተጠቃሽ ነው። ታዲያ በራሱ አወዛጋቢ መሆን ይፈልግ ወይ ደባል ተልዕኮ ይኑረው አልፎ አልፎ የአንባቢውን ትኩረት ለመሳብ የሚያመጣቸው …

Read More

ሳውዲ አረቢያ በገንዘብ እጦት ችግር ክፉኛ ልትመታ ነው ተባለ

በታምሩ ገዳ ነገሩ ቀልድ እና ሟርት ይመሰላል፣ ነገር ግን እውነት ነው ።ለብዙዎች እርጥባን እና ምጽዋት በመቸር እንደ ጣኦት የምተመለከው ስውዲ አረቢያ እንደ አለማቀፍፉ የገንዘብ ማእከል (አይ ኤም ኤፍ) ሰሞነኛ ማሰጠንቀቂያ …

Read More

Hiber Radio ፡በስልጣን ላይ ያለው አገዛዝ ረሀቡን ዘንግቶ በተሃድሶ ድግስና ለፖለቲካ ስብሰባ በሚሰጠው የአበል ክፍያ የአገሪቱን ሀብት እያባከነ መሆኑ ተገለጸ፣በኢትዮጵያ እስር ቤት ውስጥ የአሜሪካ የደህንነት ሰራተኞች በደል ፈጸሙብኝ ያለ አሜሪካዊ ዜጋ ይግባኙ ውድቅ ሆነበት፣የ 19 ዓመቱ ኢትዮጵያዊ ወጣት ሚካኤል በሳውዝ ዳኮታ በጥይት ተገደለ ፣ግብጽ ህገ ወጥ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን ማሰሯን ገለጸች፣እንግሊዝ በአየር ሀይላ ግቢ ለሰፈሩ ኢትዮጵያውያን ጥገኝነት መንፈጓ ቅሬታ አስነሳ፣ የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ያለበት ሁኔታ አለመታወቅ አሳሳቢ መሆኑን ቤተሰቦቹ ገለጹ፣በቦትስዋና የፖለቲካ ጥገኝነት የጤቁት ኤርትራውያን ተጫዋቾች በወታደራዊ እስር ቤት እተሰቃዩ መሆኑ ተገለጸ፣የአቶ አስማማው ሀይሉ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ፣ዋልያዎቹ ድል ተቀዳጁ እና ሌሎችም አሉን

  የህብር ሬዲዮ  ጥቅምት 14 ቀን 2008 ፕሮግራም <… የሀይማኖት አባቶች ፖለቲካ ውስጥ አንገባም በሚል ሽፋን በአገር ቤት የሚደረገውን በደል፣የዘር ማጥፋት ወንጀል አለመናገር አግባብ አይደለም ። የጥቅም ጉዳይ ካልሆነ በቀር …

Read More

የእናቴ ልጅ ነኝ! ጦማሪ በፍቃዱ ዘ ኃይሉ

እቤቴ ከገባሁ ጀምሮ ወዳጅ ዘመዶቻችን ሁሉ ‹‹እንኳን ለቤትህ አበቃህ›› እያሉኝ ነው፡፡ የ‹እንኳን ለቤትህ አበቃህ› መልዕክቶቹ ግን ብዙውን ጊዜ በተጨማሪ ምክሮች ይታጀባሉ፡፡ በነገራችን ላይ፣ በተለይ እንደኔ በዕድሜ የገፉ ወላጆች ላሉት ሰው …

Read More

እናመሰግናለን! የዞን9 ጦማርያን እና ጋዜጠኞች

በድንገት ከያለንበት ተይዘን እንደታሰርነው አፈታታችንም ግራ የሚያጋባ ነበር፡፡ ተመሳሳይ ክሶች ቀርበውብን እያለ ግማሾቻችን ‹ክስ ተቋርጦላችኋል› ተብለን ተፈታን፣ ግማሾቻችን ደግሞ ‹ነፃ ናችሁ› (ከሳሽ በነፃነታችን ላይ ይግባኝ መጠየቁ እንዳለ ሁኖ) ተብለን ይሄው …

Read More

የሶሪያው ፕ/ት ባሽር አላ አሳድ ለመጀመሪያ ጊዜ ንጹህ አየር ተቀብለው ተመልሱ-ቱርክ “ፕ/ት እሳድ አንደ ወጡ በዚያው በ ሞስኮ ቢቀሩ ምኞታችን ነበር” ትላለች

(በታምሩ ገዳ) ላለፉት አራት አመታት በርሰ በርስ ጦርነት ከምትታመሰው አገራቸው ሶሪያ መወጣት ተሰኗቸው የነበሩት የሶሪያው ፕ/ት ባሽር እላ አሳድ ባልተጠበቀ ሁኔታ ማክሰኞ ምሽት ሩሲያ (ሞስኮ) ላይ መታየታቸው ፖለቲከኞችን ጉድ አሰኝተዋል። …

Read More

የመጨረሻው የዞን ዘጠኝ ጦማሪ ከትንሹ እስር ቤት ትልቁን በ20 ሺህ ብር ዋስ ተቀላቀለ

ጥቅምት 5/2008 አራቱ የዞን ዘጠኝ አባላት በነፃ እንዲለቀቁ ሲወሰን፣ በወንጀለኛ መቅጫ ህግ 257/ሀ እንዲከላከል የተባለው በፍቃዱ ሀይሉ በ20 ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲለቀቅ ተወሰነ፡፡ ጦማሪና ጋዜጠኛ በፍቃዱ ሀይሉ ጥቅምት 5/2008 …

Read More

Hiber Radio : እንግሊዝ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይን ለጥቅሟ ስትል እንዳትረሳው ተጠየቀች፣ለአቶ አንዳርጋቸው መታፈን ተጠያቂ የተባሉት ዶ/ር ቴዎድሮስን ሎንዶን ላይ መጋበዝ አደጋ አለው ተባለ

ታምሩ ገዳ (ህብር ሬዲዪ ላስ ቬጋስ) ካለፈው አመት የፈረንጆቹ ሰኔ ወር መባቻ ላይ ወደ ኤርትራ ሲጓዙ የመን(ሰነኣ ) አለም አቀፍ አወሮፕላን ጣቢያ ላይ ታፈነው ለ አዲስ አበባ መንግስት ተላለፈው የተሰጡት …

Read More