Hiber Radio ከጦማሪያኑ ሶስቱ ተፈቱ ፣ የቀሩትን ጨምሮ የሌሎች ፖለቲካ እስረኞች መጨረሻ አልታወቀም

ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ አስማማው ሃይለጊዮርጊስና ጦማሪ ዘላለም ክብረት በአንድ መዝገብ ከተከሰሱበት የሽብር ወንጀል ፍርድ ቤት ቀጠሮዋቸው ሳይደርስ ፋይላቸው ተዘግቶ ከእስር ቤት ወጥተው ከቤተሰብ መቀላቀላቸው ከአዲስ አበባ የወጡ መረጃዎች ገለጹ። ጋዜጠኛ …

Read More

Hiber Radio ከጦማሪያኑ ሶስቱ ተፈቱ ፣ የቀሩትን ጨምሮ የሌሎች ፖለቲካ እስረኞች መጨረሻ አልታወቀም

  ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ አስማማው ሃይለጊዮርጊስና ጦማሪ ዘላለም ክብረት በአንድ መዝገብ ከተከሰሱበት የሽብር ወንጀል ፍርድ ቤት ቀጠሮዋቸው ሳይደርስ ፋይላቸው ተዘግቶ ከእስር ቤት ወጥተው ከቤተሰብ መቀላቀላቸው ከአዲስ አበባ የወጡ መረጃዎች ገለጹ። …

Read More

በሙስሊሙ ኮሚቴዎች ላይ በፍርድ ቤት የተሰጠውን የፖለቲካ ውሳኔ በመቃወም ጫና የመፍጠር እንቅስቃሴ ሊደረግ ነው

የሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊዎች ላይ ትላንት የሰጠውን የጥፋተኝነት ውሳኔ የሙስሊሙ ማህበረሰብ ብቻ ሳይሆን የሌላ እምነት ተከታዮችም በወገኖቻቸው ላይ የተላለፈውንየጥፋተኝነት ውሳኔ በማህበራዊ ሚዲአና በልዩ ልዩ መገናኛዎች እንደማይቀበሉትና የፖለቲካ ውሳኔ መሆኑን እገለጹ ይገኛሉ። …

Read More